የፓለቲካ ውጥረት በፑንትላንድ
ዓርብ፣ ነሐሴ 15 2001ማስታወቂያ
የግጭቶችን መንስኤ የሚያጥናውና መፍትሄያቸውንም የሚጠቁመው ኢንተርናሽናል ክራይስስ ግሩፕ የተባለው ቡድን እንዳስታወቀው የፑንትላንድ ውስጣዊ ችግር በአፋጣኝ ካልተፈታ መዘዙ ከፑንትላንድ አልፎ ለአፍሪቃ ቀንድም ይተርፋል ። ከክራይስ ግሩፕ ጆን ግሪንዋልድ ለዶይቼቬለ የአማርኛው ክፍል እንደተናገሩት የፑንትላንድ ችግሮች ባለሉበት ከተተዉ የሀገሪቱ መዋቅሮች ይፈራርሳሉ ፤ የአፍሪቃ ቀንድም ለባሰ ውጥረት ይዳረጋል ። ጆን ግሪንዋልድን ያነጋገረው አበበ ፈለቀ ተከታዩን ዘገባ አጠናቅሯል ።
አበበ ፈለቀ :ሂሩት መለሰ
አርያም ተክሌ