1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የፍልስጤም ጊዜያዊ መንግሥትና እስራኤል

ማክሰኞ፣ ግንቦት 26 2006

የፍልስጤም ራስ ገዝ መስተዳድር ጊዜያዊ ተጣማሪ መንግሥት መመስረቱ ትናንት ይፋ ከሆነ በኋላ በዮናይትድ ስቴትስ እና በእስራኤል መካከል ከፍተኛ የአመለካከት ልዩነት ተፈጥሯል።

https://p.dw.com/p/1CBL6
Palästinenser Regierung erste Kabinettssitzung 03.06.2014
ምስል Reuters

በርካታ የእስራኤል ሚኒስትሮች ዛሬ ዮናይትድ ስቴትስን ከአዲሱ የፊልስጤም መንግሥት ጋር ተባብራ ለመስራት ማቀዷን ሲተቹ ነው የዋሉት። ዮናይትድ ስቴትስ አዲሱ ጥምር መንግሥት ይፋ እንደሆነ ከጥቂት ሰዓታት በኋላ ሀገሪቱ ከፍልስጤም ራስ ገዝ አስተዳደር ጋር ያላትን ትብብር ጠብቃ እንደምትቆይ እና የርዳታ ገንዘብ መስጠቷን እንደምትቀጥል አስታውቃ ነበር። አዲሱን የፍልስጤም ጊዜያዊ ጥምር መንግሥት አስመልክቶ እስራኤል ሥለያዘችዉ አቋም-ሀይፋ የሚገኘው ወኪላችን ግርማው አሻግሬ ቀጣዩን ዘገባ ልኮልናል።

ግርማው አሻግሬ

ልደት አበበ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ