የፋይናንስ ዘርፉና ትዉልደ ኢትዮጵያዉያን
ሰኞ፣ የካቲት 18 2011ማስታወቂያ
ኢትዮጵያ በፖለቲካዉ በኩል እያስመዘገበችዉ ከምትገኘዉ ለዉጥ ጎን ለጎን ምጣኔ ኃብቱንም ለማነቃቃት የምታደርገዉ እንቅስቃሴ ወሳኝ መሆኑን የመስኩ ባለሞያዎች ይናገራሉ። በሃገሪቱ ዉስጥ ከሚገኙ የፋይናንስ ዘርፎች የዉጭ ዜግነትን ያገኙ ኢትዮጵያዉያን እና ትዉልደ ኢትዮጵያዉያን እንዳይሳተፉ የሚያግደዉን ሕግ ኢትዮጵያ እንደምታሻሽል በመግለፅ ላይ ትገኛለች። ረቂቅ ሕጉ ከተሻሻለ በዉጭ ሃገራት የሚኖረዉ ኢትዮጵያዊ « ዲያስፖራ» በፋይናንስ ዘርፉ እንዲሳተፍ ያበረታታል ተብሎአል።
መክብብ ሸዋ
አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሠ