ፕሬዝደንት ማክሮ በኢትዮጵያ
ማክሰኞ፣ መጋቢት 3 2011ማስታወቂያ
በጉብኝቱ ላይ የአማራ ክልል ርዕሰ-መሥተዳድር ዶክተር አምባቸው መኮንን ተገኝተዋል። ፈረንሳይ የከፋ ጉዳት ላይ ለሚገኙት ውቅር አብያተ-ክርስቲያናት የዕድሳት ድጋፍ ታደርጋለች ተብሎ ይጠበቃል። ፕሬዝዳንት ኤማኑዌል ማክሮ በኢትዮጵያ የሁለት ቀናት ጉብኝት ያደርጋሉ። ከፕሬዝዳንቱ ጋር የተጓዘችው ሃይማኖት ጥሩነሕ ከአዲስ አበባ የሚከተለውን ዘገባ አጠናቅራለች።
ሃይማኖት ጥሩነህ
እሸቴ በቀለ