የጠ/ሚ መለስ ዜናዊ ከህዝብ እይታ መሰወር
ዓርብ፣ ነሐሴ 4 2004ማስታወቂያ
በዓለም ዓቀፍ ደረጃ የታወቁ መፅሔቶችና ጋዜጦችም ለጉዳዩ ትኩረት ሰጥተዉ አቶ መለስ ዜናዊ የትናቸዉ በማለት እየጠየቁ፤ ስለጤንነታቸዉም ሆነ ስላሉበት ሁኔታ በመንግስት በኩል እስካሁን የተሰጠዉ መግለጫም የሚያረካ ሳይሆን ጥርጣሬዎችን የሚያጭር መሆኑን በመግለፅ ፅፈዉ አስነብበዋል። አንዳንዶቹ ዘገባዎች ሁኔታዉ በየዓመቱ በቢሊዮኖች የሚቆጠሩ ዶላሮችን ለመንግስታቸዉ የሚለግሱ ወገኖችንም ማሳሰቡን ነዉ ያመለከቱት።
ገበያዉ ንጉሤ
ሸዋዬ ለገሠ
ሂሩት መለሰ