የጠ/ሚንስትር መለስ ማብራሪያ
ረቡዕ፣ ሚያዝያ 10 2004ማስታወቂያ
ተልዕኮን፡ ሕዝብ ተፈናቀለ መባሉን፡ ከኤርትራ ጋ አሰጋ የሚባለውን ጦርነት፡ ወዘተ የመሳሰሉ በርካታ ፖለቲካዊ፡ ኤኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ጥያቄዎች ተነስተው ነበር። የኢትዮጵያ ሠራዊት የሶማልያ ተልዕኮን በተመለከተ ጠቅላይ ሚንስትሩ ሠራዊቱ በቅርቡ ከሶማልያ እንደሚወጣና አሁን የተቆጣጠረውን አካባቢ ለሌሎች ሀገሮች እንደሚያስረክብ ገልጸዋል። ታደሰ እንግዳው ዝርዝር ዘገባ አለው።
ታደሰ እንግዳው
አርያም ተክሌ
ነጋሽ መሐመድ