የጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ጋዜጣዊ መግለጫና የተቃውሞ ወገኖች አስተያየት፣
ሰኞ፣ የካቲት 9 2001ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ጠ/ሚንስትር አቶ መለስ ዜናዊ፣ ባለፈው ዓርብ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ላይ ፣ በተለያዩ ዐበይት ጉዳዮች ማብራሪያ መስጠታቸው ታውቋል። የመራኄ-መንግሥቱን መግለጫ በተመለከተ፣ በፓርላማ የተወከሉ የተቃውሞ ፓርቲዎች መሪዎች አስተያየትም ሆነ አቋም ምን ይሆን?! ጌታቸው ተድላ፣ ዶ/ር መራራ ጉዲናንና አቶ ልደቱ አያሌውን አነጋግሮ የሚከተለውን ዘገባ ልኮልናል።
TY, AA
TY, AA