የጠልሰም ሚስጥር
ዓርብ፣ ሚያዝያ 18 2011ማስታወቂያ
ተወልደብርሃን ኪዳነ ይባላል፡፡ ሰዓሊ ነው፡፡ በኢትዮጵያ ባህላዊ የአሳሳል ስልት በሚያቀርባቸው ስራዎቹ ይታወቃል፡፡በተለይም ጠልሰም በሚባል ጥንታዊ ስልት የሰራቸውን ስዕሎች በብዙዎች ዘንድ ተወደዉለታል፡፡ ጠልሰም ጥንታዊ የኢትዮጵያዊያን የስዕል ስልት በአብዛኛው በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ቅዱሳን ስእላት ይዘወተራል፡፡ የጠልሰም ሰዓሊው ተወልደብርሃን ኪዳነ ከሌሎች ጓደኞቹ ጋር በመሆን በመቐለ 'እሰኒ አርት ስቱድዮ' የተባለ የስዕል ከፍተው ስራዎቻቸው እያቀረቡ ነው፡፡
ሚሊዮን ኃይለ ስላሴ
ነጋሽ መሐመድ
ተስፋለም ወልደየስ