የግራዚያኒ መታሰቢያና የኢትዮጵያውያን ቁጣ፣
እሑድ፣ ሚያዝያ 20 2005ማስታወቂያ
በሚል ተቀጣይ ስም ለሚታወቀው ፤ የፋሺስቶች መሪ የቤኒቶ ሙሶሊኒ ቀኝ እጅ ፤ ጀኔራል ሮዶልፎ ግራዚያኒ ከሮማ ወጣ ብሎ በላሲዮ ግዛት ፤ አፊሌ በተባለችው ከተማ፤ ባለፈው ዓመት በነሐሴ መታሰቢያ ከተሠራለት ጊዜ አንስቶ፤ ደግሞ በኢትጵያውያን ዘንድ ብርቱ ቁጣ ቀስቅሶ ነው የከረመው።
ባለፈው ሰኞ፣ ሐውልቱ የሚገኝበት ግዛት ፕሬዚዳንት ፤ ድርጊቱ አሳፋሪ ተግባር መሆኑን አምነው የገንዘብ ድጋፍ እንደማይሰጥ አስታውቀዋል። በፋሺስቶች፤ ህዝቧ የተጨፈጨፈባት ፤ ቅርሶቿ የተዘረፉባት ኢትዮጵያ ፣ ለክብሯ ምን ያህል የሚገባትን አድርጋለች? ምንስ ማድረግ ይጠበቅባታል? በዚህ ርእሰ ጉዳይ ላይ 3 የውይይት ተሳታፊዎች አነጋግረናል።
ተክሌ የኋላ
አዜብ ታደሰ