የግሪክ የብድር ድርድር
ረቡዕ፣ የካቲት 11 2007ማስታወቂያ
በዚህ ምክንያትም አቴንስ ከአበዳሪ የገንዘብ ተቋማት እና ከዩሮ ሸሪፍ ተጠቃሚ ሃገራት ጋር የገባችበት ውዝግብ እስካሁን መፍትሄ አላገኘም። በተለይ ከትናንቱ የዩሮ ዞን የገንዘብ ሚኒስትሮች ስብሰባ በኋላ ሁኔታው እጅግ አሳሳቢ ሆኗል። ግሪክ በገባችው የኢኮኖሚ ማሻሻያ ውል መሠረት ብድር ካላገኘች ፤ የሀገሪቱ ባንኮች ገንዘብ አይኖራቸውም፤ ጡረታ መከፈል አይቻልም፤ ሌላም ሌላም ችግሮች ሊከተሉ እንደሚችሉ ይገመታል። መፍትሄ ስላላገኘው የግሪክ የብድር ድርድር፤ የገበያው ንጉሴን ዘገባ ከዚህ በታች ያገኛሉ።
ገበያው ንጉሴ
ልደት አበበ
ሸዋዬ ለገሠ