የግሪክ ህዝበ ውሳኔ እቅድ ያስከተለው ውዝግብ
ሐሙስ፣ ጥቅምት 23 2004ማስታወቂያ
የግሪክ ህዝበ ውሳኔ ያስከተለው ውዝግብ
ትናንት ማምሻውን ፈረንሳይ ካን ውስጥ በጉዳዩ ላይ የግሪኩን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጅ ፓፓንድርዮን ያነጋገሩት የህብረቱ አባል ሃገራት መሪዎች ግሪክ ባላፈው ሳምንት ቃል ለተገባላት የብድርና የዕዳ ስረዛ ቅድመ ሁኔታዎች ተገዥ መሆን አለመሆኗን በአፋጣኝ እንድታሳውቅ ጠይቀዋል ። የተቀመጡትን ቅድመ ግዴታዎች ካልተቀበለችም ከብድሩ ቤሳ ቢስቲን እንደማይሰጣት አስጠንቅቀዋታል ። የግሪኩ ጠቅላይ ሚኒስትር ፓፓንድርዮ ህዝበ ውሳኔ እንዲካሄድ የተያዘውን ለመሰርዝ ዘገጁ መሆናችውን ዛሬ አስታውቀዋል ።
ሂሩት መለሰ
ነጋሽ መሀመድ