1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጀርመን ግንብ መዉደቅና የአፍሪቃ ፖለቲካ 

ሐሙስ፣ ጥቅምት 27 2012

የካፒታሊስትና የሶሻሊስት ርዕዮተ-ዓለም ልዩነት በዉጤቱም የቀዝቃዛዉ ጦርነት ፍጥጫ ምልክት ተደርጎ ይታይ የነበረዉ የበርሊን ግንብ ከፈረሰ ትናንት 30ኛ ዓመቱን ደፈነ።

https://p.dw.com/p/3SVw9
Filmstill "Finale in Berlin" von Guy Hamilton
ምስል picture-alliance/KPA


የካፒታሊስትና የሶሻሊስት ርዕዮተ-ዓለም ልዩነት በዉጤቱም የቀዝቃዛዉ ጦርነት ፍጥጫ ምልክት ተደርጎ ይታይ የነበረዉ የበርሊን ግንብ ከፈረሰ ትናንት 30ኛ ዓመቱን ደፈነ። አሜሪካዊዉ የፖለቲካ ሳንቲስት ፍራንሲስ ፋኩያማ የግንቡን መንደርመስ አስመልክተዉ «የታሪክ መጨረሻ» የሚል ዝነኛ መፅሐፍ አሳትመዉም ነበር። የግንቡ መናድ የሶሻሊስቱ ርዕዮተ ዓለም ፍፃሜ በመሆኑ ኢትዮጵያን ጨምሮ ርዕዮተ-ዓለሙን ይከተሉ በነበሩ የአፍሪቃ ሐገራትን ጭምር አዲስ ሥርዓት እንዲያማትሩ አስገድዷቸዋል። የዛሬዉ አዉሮጳና ጀርመን ዝግጅታችን የዛሬ 30 ዓመቱን ሁነት መለስ ብሎ ይቃኛል።የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ኃይለ ሚካኤል እንደሚከተለዉ አጠናቅሮታል። 

ይልማ ኃይለሚካኤል 

ነጋሽ መሐመድ