የጀርመን የጦር መሣሪያ ለኩርዶች
ሰኞ፣ ነሐሴ 26 2006ማስታወቂያ
አንደኛዉ ወገን ኩርዶችን በጀርመን የጦር መሣሪያ ማስታጠቅ አደጋ አለዉ ሲል ሌላዉ ወገን በበኩሉ እነሱን ማስታጠቅ በመካከለኛዉ ምሥራቅ የእስልምና መንግሥታትን እንመሠርታለን የሚሉትን ሽብር ፈጣሪዎች እዚያዉ እንዋጋለን የሚለዉን ምላሽ ሰጥቷል። የጀርመን የጣምራ መንግሥትም በዚሁ የጦር መሣሪያ ለኩርዶች እንስጥ በሚለዉ ሃሳብ ተስማቷል። የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ኃይለሚካኤል ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።
ይልማ ኃይለ ሚካኤል
ሸዋዬ ለገሠ
አርያም ተክሌ