1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጀርመን የልማት ድጋፍ በአፋር

ረቡዕ፣ የካቲት 19 2006

ከሚከናወኑት የልማት ሥራዎች መካከል በአፋር ክልል የሰመራ ከተማና አካባቢው እንዲሁም በሎግያ የደረቅ ቆሻሻ አወጋገድ ስርዓት እና የውስጥ ለውስጥ መንገዶች ግንባታ ይገኙበታል ።

https://p.dw.com/p/1BFkh
Äthiopien Semara Straßenbau
ምስል DW/G.-T.Haile-Giorgis

ኢትዮጵያ ውስጥ በጀርመን መንግሥት ድጋፍ ከሚከናወኑት የልማት ሥራዎች መካከል በአፋር ክልል የሰመራ ከተማና አካባቢው እንዲሁም በሎግያ የደረቅ ቆሻሻ አወጋገድ ስርዓት እና የውስጥ ለውስጥ መንገዶች ግንባታ ይገኙበታል ። እነዚህኑ የልማት ተግባራት በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ሊዘሎረ ሲሩስና ባልደረቦቻቸው ሰሞኑን ተዘዋውረው እየጎበኙ ነው ። ከቡድኑ ጋር አብሮ የተጓዘው ወኪላችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ስለ ፕሮጀክቶቹ ውጤት ሥራው የሚመለከታቸውን አካላት አነጋግሮ ቀጣዩን ዘገባ ልኮልናል ።

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ሂሩት መለሰ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ