የጀርመን ክፍለሃገራት ምርጫ ዉጤትና አስተያየት
ሰኞ፣ መጋቢት 5 2008ማስታወቂያ
በምሥራቃዊ ጀርመን የዛክሰን አንሃልት ፌዴራዊ ግዛት 24 በመቶ የመራጭ ድምፅ በማግኘት 30 በመቶ ያህል ድምፅ ካገኘው የክርስትያን ዴሞክራቶቹ ሕብረት ቀጥሎ ሁለተኛው ጠንካራ ቡድን መሆኑ፤ በጀርመን የፖለቲካዉን ሁኔታ ሳይዘዉረዉ እንዳልቀረ በርካታ የፖለቲካ ተንታኞች እየተናገሩ ነዉ። የበርሊኑ ወኪላችን ትናንት በጀርመን ስለተካሄደዉ የክፍለሃገራት ምርጫ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።
ይልማ ኃይለሚካኤል
አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሠ