የጀርመን መንግስት የልማት ዕርዳታ ለኢትዮጵያ
ረቡዕ፣ ሚያዝያ 20 2002ማስታወቂያ
በጀቱ መለቀቁን የተናገሩት በጀርመን የልማት ዕርዳታ ገንዘብ የተከናወኑትን ተግባራት ለመመልከት ኢትዮጵያ የሚገኙት በጀርመን የልማት ተራድኦ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት የኢትዮጵያ ጉዳይ ተወካይ ሉዊዛ ራይሸርት ናቸው ። ተወካይዋ የልማት ዕርዳታ ገንዘብ መለቀቁን ያስታወቁት በኢትዮጵያ የጀርመን የልማት ተራድኦ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ተወካይ በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደርና የኢትዮጵያ የግብርናና የገጠር ልማት ሚኒስቴር ተወካይ በተገኙበት ዛሬ በተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ነው ። ጌታቸው ተድላ ጋዜጣዊ መግለጫውን ተከታትሎ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል ።
ጌታቸው ተድላ ፣ ሒሩት መለሰ
ተክሌ የኋላ