የድረ ገፆች ነፃነት መቀነስ
ዓርብ፣ መስከረም 18 2005ማስታወቂያ
በ47 አገራት የተካሄደ አንድ ጥናት በአለማችን የድረ ገፆች ነፃነት እያሽቆለቆለ መሆኑን ጠቆመ ። መቀመጫውን ዋሽንንግተን ዲሲ ያደረገው ፍሪደም ሃውስ የተባለው ተቋም ይፋ ባደረገው ጥናት እንደገለፀው አምባገነኖች የድረ ገፆችን ነፃነት ለመገደብ የተለያዩ የመቆጣጠሪያ ዘዴዎችን በመጠቀም ላይ ናቸው ። በአፍሪቃ ጥናት ከተካሄደባቸው ሃገራት ውስጥ ኢትዮጵያ በድረገጾች ነፃነት የመጨረሻውን ደረጃ እንደምትይዝ ከአለም ደግሞ ከ6ቱ የመጨረሻ ሃገራት ውስጥ እንደምትገኝ ጥናቱ ጠቁሟል ። ዝርዝሩን የዋሽንግተን ዲሲው ዘጋቢያችን አበበ ፈለቀ ልኮልናል ።
አበበ ፈለቀ
ሂሩት መለሰ
ሸዋዬ ለገሰ