1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የድረ ገፆች ነፃነት መቀነስ

ዓርብ፣ መስከረም 18 2005

በአፍሪቃ ጥናት ከተካሄደባቸው ሃገራት ውስጥ ኢትዮጵያ በድረገጾች ነፃነት የመጨረሻውን ደረጃ እንደምትይዝ ከአለም ደግሞ ከ6ቱ የመጨረሻ ሃገራት ውስጥ እንደምትገኝ ጥናቱ ጠቁሟል ።

https://p.dw.com/p/16H5V
***Das Logo darf nur in Zusammenhang mit einer Berichterstattung über die Institution verwendet werden *** Freedom House ist eine internationale Nichtregierungsorganisation (NGO) mit Hauptsitz in Washington, D.C., deren Ziel es ist, liberale Demokratien weltweit zu fördern. Bekannt ist sie vor allem durch ihre jährlich veröffentlichten Berichte Freedom in the World und Freedom of the Press.(Quelle: Wikipedia)


በ47 አገራት የተካሄደ አንድ ጥናት በአለማችን የድረ ገፆች ነፃነት እያሽቆለቆለ መሆኑን ጠቆመ ። መቀመጫውን ዋሽንንግተን ዲሲ ያደረገው ፍሪደም ሃውስ የተባለው ተቋም ይፋ ባደረገው ጥናት እንደገለፀው አምባገነኖች የድረ ገፆችን ነፃነት ለመገደብ የተለያዩ የመቆጣጠሪያ ዘዴዎችን በመጠቀም ላይ ናቸው ። በአፍሪቃ ጥናት ከተካሄደባቸው ሃገራት ውስጥ ኢትዮጵያ በድረገጾች ነፃነት የመጨረሻውን ደረጃ እንደምትይዝ ከአለም ደግሞ ከ6ቱ የመጨረሻ ሃገራት ውስጥ እንደምትገኝ ጥናቱ ጠቁሟል ። ዝርዝሩን የዋሽንግተን ዲሲው ዘጋቢያችን አበበ ፈለቀ ልኮልናል ።
አበበ ፈለቀ
ሂሩት መለሰ
ሸዋዬ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ