የደቡብ ሱዳን የነፃነት በዓል
ሐሙስ፣ ሐምሌ 2 2007ማስታወቂያ
ዛሬ ግን የደቡብ ሱዳን መንግሥት እና አማፂያን ከገቡበት ጦርነት መውጣት ተስኗቸው ደቡብ ሱዳናውያን መከራ በመግፋት ላይ ይገኛሉ። ጦርነቱ ነዋሪውን ለቁምስቅል ከመዳረጉም በላይ የበርካቶችን ሕይወት አስገብሯል። በሚሊዮኖችን አሰድዷል፣ በርካታ ሴቶች እንዲደፈሩ መንገድ ከፍቷል። ዛሬ ግን ደቡብ ሱዳን እንደሀገር አራተኛ ዓመት የነፃነት ቀን እያከበረች ትገኛለች። የዶይቸቬለው ዳንኤል ፔልስ የደቡብ ሱዳናውያን መሪዎች የነፃነት በዓል አከባበርን በመተቸት የጻፈውን ሐተታ ይልማ ኃይለሚካኤል እንደሚከተለው ያቀርበዋል።
ይልማ ኃይለሚካኤል
ማንተጋፍቶት ስለሺ
ነጋሽ መሐመድ