የደቡብ ሱዳን መኮንኖች የአዲስ አበባ ጉባኤ
ቅዳሜ፣ መስከረም 8 2008ማስታወቂያ
የጦር መኮንኖቹ ለውይይት ከቀረቡት ሰባት ጉዳዮች በአንዱ ብቻ አለመስማማታቸውን የአዲስ አበባው ወኪላችን ዘግቧል። መኮንኖቹ ያልተስማሙት ዋና ከተማይቱን ጁባን ጨምሮ የሌሎች ከተሞችን ፀጥታ በሚያስከብር ፖሊስ አወቃቀር ላይ ነው። በስምምነቱ መጨረሻ ላይ የተዘጋጀውን ውል የፕሬዚዳንት ሳልቫኪር ወገኖች እና ሌሎች የአማፂያን መኮንኖች ቢፈርሙም፤ ከአማፂያኑ መካከል የአንዱ ቡድን ሳይፈርም ቀርቷል።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ልደት አበበ