የዩኤስ አሜሪካ፡ የፓኪስታን እና የአፍጋኒስታን ፕሬዚደንቶች ምክክር
ሐሙስ፣ ሚያዝያ 29 2001ማስታወቂያ
ሁለቱ ሀገሮች ታሊባንን እናና አል ቓይዳን ለመታገል ለጀመሩት ጥረታቸው ዩኤስ አሜሪካ የምታቀርብላቸው የገንዘብና የጦር ርዳታ ወደፊትም እንደሚቀጥል ፕሬዚደንት ኦባማ በዚሁ ወቅት ለፓኪስታንና ለአፍጋኒስታን አቻዎቻቸው አረጋግጠውላቸዋል። በዚሁ ውይይት ላይ የሶስቱ ሀገሮች የመከላከያ፡ የውጭ ጉዳይ፡ የደህንነት ሚንስትሮች እና ሌሎች ከፍተኛ ዲፕሎማቶችም ተካፋዮች ነበሩ።
አበበ ፈለቀ/አርያም ተክሌ
ነጋሽ መሐመድ