የዩኤስ አሜሪካ ምክር ቤት አፈ ጉባዔ የሶርያ ጉብኝት26 መጋቢት 1999ረቡዕ፣ መጋቢት 26 1999የዩኤስ አሜሪካ የሕግ መምሪያ ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ወይዘሮ ናንሲ ፔሎዚ ዛሬ በደማስቆ ከፕሬዚደንት በሺር ኤል አሳድ ጋር ተገናኝተው ሀሳብ ተለዋወጡ። -------> ይዞራልhttps://p.dw.com/p/E880ናንሲ ፔሎዚ እና ፕሬዚደንት አሳድምስል APማስታወቂያትናንት ከሶርያ ውጭ ጉዳይ ሚንስትር ዋሊድ አል ሞላምና ከምክትል ፕሬዚደንት ፋሩክ ኤል ሻራ ጋር የተወያዩት ፔሎዚ የዩኤስ አሜሪካ መንግሥት ሽብርተኝነትን ታስፋፋለች የሚላትን ሶርያ በመጎብኘታቸው ብርቱ ነቀፌታ ሰንዝሮባቸዋል። አንድ ከፍተኛ የዩኤስ አሜሪካ ፖለቲከኛ ከብዙ ዓመታት ወዲህ ለውይይት ወደ ሶርያ ሲጓዙ ፔሎዚ የመጀመሪያዋ ናቸው።