የዩኤስ አሜሪካ ምርጫ ውጤት እና አንደምታው
ረቡዕ፣ ጥቅምት 26 2007ማስታወቂያ
የሬፓብሊካኖቹ ፓርቲ በምርጫዉ የተሳካ ውጤት ማግኘቱ የዴሞክራቱ ፓርቲያቸው የተሸነፈባቸው ፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ በቀሩቸው ሁለት የሥልጣን ዓመታት በሚያንቀሳቅሱዋቸው ፖሊሲዎች እና በሚያነሱዋቸው አጀንዳዎች ላይ ወይም በፀደቁ ሕግጋት ላይ፣ ለምሳሌ፣ የጤና መዋቅራቸውን በመሰለው ሕግ ላይ የሚያሳርፈው ተፅዕኖ ይኖር ይሆን? ምንም እንኳን ሬፓብሊካኖቹ ባለፉት ዓመታትም ቢሆን ተባብረው ሲሰሩ ሳይሆን ሲያከላክሉ ቢታዩም። ስለ አሜሪካ ምርጫ አንደምታ የዋሽንግተኑን ወኪላችን አነጋግሬዋለሁ።
አበበ ፈለቀ
አርያም ተክሌ
ሸዋዬ ለገሠ