1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዘር ፖለቲካ እንዲታገድ የጠየቀ ሰልፍ በዋሽንግተን ዲሲ 

ማክሰኞ፣ ሚያዝያ 29 2011

ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ ሥልጣን ከያዙ ወዲህ በዋሽንግተን ዲሲ የመጀመሪያው የኾነው የተቃውሞ ሰልፍ ትናንት ጠዋት ተደርጓል። የሰልፉ ዓላማ ኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን የዘር ፖለቲካ የሚቃወም እና ይታገድ የሚል ነው።

https://p.dw.com/p/3I5fy
Kapitol / Washington / USA
ምስል picture-alliance/AP

የዘር ፖለቲካ እንዲታገድ የጠየቀ ሰልፍ በዋሽንግተን ዲሲ 

ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ ሥልጣን ከያዙ ወዲህ በዋሽንግተን ዲሲ የመጀመሪያው የኾነው የተቃውሞ ሰልፍ ትናንት ጠዋት ተደርጓል። የሰልፉ ዓላማ ኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን የዘር ፖለቲካ የሚቃወም እና ይታገድ የሚል ነው። ሰልፉ የተከናወነው ዋሽንግተን  ዲሲ ከተማ በሚገኘው የዩናይትድ ስቴትስ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤት ፊት ለፊት ነበር። ከሰልፉ በኋላ የሰልፉ አስተባባሪዎች ለውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት ደብዳቤ አስገብተዋል። ዝርዝር ዘገባውን መክብብ ሸዋ ከዋሽንግተን ዲሲ። 

መክብብ ሸዋ
ማንተጋፍቶት ስለሺ
ነጋሽ መሐመድ