የዓ/አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ፕሬዚዳንት የኢትዮጵያ ጉብኝት
ማክሰኞ፣ ጥቅምት 25 2007ማስታወቂያ
በተለይ በእስር ቤቶችና በእስረኞች ሁኔታ ላይ መወያየታቸዉን በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አመልክተዋል። 150 ኛ ዓመቱን ያከበረዉ የዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ወሲባ ጥቃቶችን መከላከል የሲቭል ማኅበረሰብን መጠበቅ የምግብ ርዳታ ማቅረብ፤ የተለያዩ ቤተሰቦችን ማገናኘት፣ የእስረኞችና የእስር ቤቶችን ይዞታ መከታተልና በመሳሰሉት ላይ ይሠራል።
ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሰ