የዓለም የምግብ ፖሊሲ አመላካች ስብሰባ
ረቡዕ፣ ኅዳር 16 2002ማስታወቂያ
በዓለም የምግብ ጥናት ፖሊሲ ተቋም አስተባባሪነት የወጣው ጥናት ይፋ በሆነበት ጊዜ ፖሊሲ አጪዎች፡ የግብርና ባለሙያዎች፡ የአፍሪቃ ህብረት እና የተመድ ከፍተኛ ባለስልጣኖች፡ እንዲሁም፡ ተቀማጭነታቸው አዲስ አበባ የሆነ የዓለም አቀፍ ድርጅት ተወካዮች ተገኝተዋል። ጥናቱ ይፋ የሆነበትን ስብሰባ በክብር እንግድነት ተገኝተው የከፈቱት የኢትዮጵያ የግብርና እና የገጠር ሚንስትር አቶ ተፈራ ደርበው ናቸው።
ታደሰ እንግዳው/አርያም ተክሌ/ነጋሽ መሀመድ