የዓለም ባንክ፣ አይ ኤም ኤፍ እና የዓለም ኤኮኖሚ ሁኔታ
ሰኞ፣ መስከረም 26 2007ማስታወቂያ
ታዛቢዎች እንደሚገምቱት፣ ምክክሩ ዕድገት ባላሳየው የኤኮኖሚ ሁኔታ፣ ምዕራብ አፍሪቃን ያስጨነቀው የኤቦላ ወረርሽኝ እና በተለያዩ አካባቢዎች የሚካሄዱ ጦርነቶች በኤኮኖሚው ላይ ባስከተሉት መዘዝ እና በመፍትሔው ሀሳብ ላይ ያተኩራል። ኤቦላ እና የዩክሬይን ውዝግብ በዓለም ኤኮኖሚ ላይ የደቀኑት ስጋት ቀላል አለመሆኑን የዓለም አቀፉ የገንዘብ መርህ ድርጅት፣ አይ ኤም ኤፍ ኃላፊ ክሪስቲን ላጋርድ አስጠንቅቀዋል።
ሮልፍ ቬንክል /ይልማ ኃይለ ሚካኤል
ሸዋዬ ለገሠ