የዓለም ባንክ ለኢትዮጳያ ከወለድ ነጻ ብድር መፍቀዱ
ዓርብ፣ መስከረም 25 2005ማስታወቂያ
የዓለም ባንክ ለኢትዮጳያ ከወለድ ነጻ የሆነ ብድር መፍቀዱ ተነገረ። ይህ የታወቀዉ ትንናንት አመሻሹ ላይ የዓለም ባንክ በጥናት ካገኘዉ ነገሮች በመደገፍ ከምዕራብ እና ከምስራቅ አፍሪቃ ከተዉጣጡ ጋዜጠኞች ጋር በአዲስ አበባ ከዋና መስሪያ ቤቱ ከዋሽንግተን በቀጥታ ባካሄደዉ ዉይይት ማለት ቪዲዮ ኮንፈረንስ ነዉ። በዚህ ዉይይት ላይ የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ኃ/ጊዮርጊስ ተገኝቶ ይህንን ዘገባ አድርሶልናል።
ጌታቸዉ ተድላ ኃ/ጊዮርጊስ
አዜብ ታደሰ
ነጋሽ መሃመድ