የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ጋዜጣዊ መግለጫ
ማክሰኞ፣ ግንቦት 28 2004ማስታወቂያ
የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ትናንት በአዲስ አበባ ለሚገኙ የውጭ ጋዜጠኞች በተለያዩ ወቅታዊ ጉዳዮች፡ ባለበት የመረጃ አቅርቦት እና ክፍተት ችግር ላይ መግለጫ ሰጠ። የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ሚንስትር ዴታ አምባሳደር ብርሃነ ገብረክርስቶስ የኢትዮጵያ ሠራዊት ከጥቂት ጊዜ በፊት በኤርትራ ላይ ስለፈጸመው ጥቃት፡ በሶማልያ ስለሚገኘው የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ተልዕኮ፡ ስለሁለቱ የሱዳን መንግሥታት ውዝግብ፡ ስለዩጋንዳና ኤርትራ ግንኙነት በመሳሰሉት ጉዳዮች ላይ ማብራሪያ እና ከጋዜጠኞች ለቀረቡላቸው ጥያቄዎችም መልስ ሰጥተዋል።
ታደሰ እንግዳው
አርያም ተክሌ
ሸዋዬ ለገሰ