ዉቅሮ
ሰኞ፣ ሐምሌ 11 2008ማስታወቂያ
በርሊን በሚገኘዉ ፍሪ ዩንቨርስቲ የከርሰ ምድር ጥናት ተቋም ዉስጥ በተካሄደዉ በዚህ ስብሰባ ላይ እንደተነገረዉ ዉቅሮ ላይ የተገኘዉ ይህ ጥንታዊ ቤተ -መንግሥት ከክርስቶስ ልደት በፊት የተገነባ ነዉ ። በኢትዮጵያ ቤተ መዘክሮችን ለማጠናከርና ለማስፋፋት የተቋቋመ አንድ የበጎ አድራጎት ድርጅት የዉቅሮን ጥናት አስመልክቶ በርሊን ላይ ያካሄደዉን ስብሰባ የተከታተለዉ ወኪላችን ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።
ይልማ ኃይለሚካኤል
አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሠ