የወጣቶች የስራ አሳብ እና ገንዘብ ፍለጋ30 ሚያዝያ 2007ዓርብ፣ ሚያዝያ 30 2007ኢትዮጵያዉያን ወጣቶች ሀገራቸዉን ጥለዉ በረሃም ሆነ ባህርን ከሚያቋርጡባቸዉ ምክንያቶች የተሻለ የሥራና የኑሮ ሁኔታን መሻት እንደሆነ ይነገራል። በሀገር ዉስጥ በሙያና ክህሎታቸዉ የመሥራት ጥረታቸዉ በገንዘብና በቦታ እጥረት እንደሚደናቀፍ ወጣቶቹ ይናገራሉ።https://p.dw.com/p/1FN7Dማስታወቂያ