የኮርያ ዘማቾች ትዉስታ
እሑድ፣ ነሐሴ 5 2005ማስታወቂያ
የኮርያ የዕርስ በርስ ጦርነት ካበቃ ዘንድሮ ስድሳ ዓመቱን ያዘ። በኮርያ የእርስ -በርስ ጦርነት ጊዜ በተመድ የኮርያ ዘማች ጦር ውስጥ በመሰለፍ ከደቡብ ኮርያዉያን ጋር የተሰለፉት ኢትዮጵያዉያን፤ የኮርያ ዘማቾች ማህበር በሚል ጥላ ስር ከተሰባሰቡ 20 ዓመት በላይ እንደሆናቸዉ ይናገራሉ።
የደቡብ ኮርያ መንግስት፤ በተመድ የኮርያ ዘማች ጦር ውስጥ ለተሰለፉ እና አሁን በህይወት ለሚገኙ ወደ 340 ለሚጠጉ አባት ዘማች ኢትዮጵያዉያን ድጋፍ በማድረግ ላይ ሲሆን ለዘማች ልጆችና የልጅ ልጆችም ከአለፈዉ ዓመት ጀምሮ የነጻ ትምህርት እድል በመስጠት ላይ ይገኛል።
አዜብ ታደሰ
አርያም ተክሌ