ፕሬዝደንቱ ከዚህ ዉስጥ አስር ሺህ ያህሉ በያዝነዉ የአዉሮጳዉያኑ ዓመት 2011 የሚወጡ መሆናቸዉን ትናንት በሰጡት መግለጫ አስታዉቀዋል። ዩናይትድ ስቴትስ የጦር ቅነሳ ብታደርግም ሰባ ሺህ የሚሆኑ ወታደሮች እንደሚኖሯትም ተገልጿል። በሂደትም ዋሽንግተን በአፍጋኒስታን የሚኖራት ተልዕኮ ከወታደራዊ ግዳጅ ይልቅ ወደድጋፍ እንደሚቀየርም ፕሬዝደንት ኦባማ አመልክተዋል።
አበበ ፈለቀ
ሸዋዬ ለገሠ
አርያም ተክሌ