የእስራኤል የፀጥታ ይዞታ4 ጥቅምት 2008ሐሙስ፣ ጥቅምት 4 2008ወደ አምስት ሺህ የሚጠጉ የፀጥታ ፖሊሶች ከጦር ሠራዊቱ ጋር አንድ ላይ ሆነዉ የኢየሩሳሌም ከተማን ፀጥታ እንዲጠብቁ ተደርጓል።https://p.dw.com/p/1GoyVምስል picture alliance/ZUMA Press/M. Abu Turkማስታወቂያ[No title]To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 audio ይህ ርምጃ የተወሰደዉ ፀጥታዉን ከመጠበቅ አልፎ አደጋ ለመጣል የሚሞክሩትን የፍልስጤም ወጣቶችንም ለመቆጣጠር ነዉ። አደጋ ከመድረሱ በፊትም ተኩሰዉ እስከመግደል ድረስ ለወታደሩ ተፈቅዶለታል። ሕዝቡም መሣሪያ ታጥቆ ራሱን ለመከላከል ተነስቷል። ሁኔታዉ ዓለም አቀፍ ማኅበረሰቡን አሳስቧል። ይልማ ኃይለሚካኤል ሸዋዬ ለገሠ አርያም ተክሌ