የእስራት ብይን በቀድሞ የጋምቤላ ፕሬዚደንት እና ሌሎች ላይ
ረቡዕ፣ ሚያዝያ 19 2008ማስታወቂያ
እና አቶ ዴቪድ ኦጁሉ በዘጠኝ ዓመት፣ ሌሎቹ አምስት ተከሳሾች ደግሞ በሰባት ዓመት እስራት እንዲቀጡ ታዞዋል። ብይኑ የተላለፈው የፀረ ሽብሩን ሕግ መሰረት አድርጎ ሳይሆን በመደበኛው የወንጀል መቅጫ ሕግ ነው፣ በዚህም ፍርድ ቤቱ ተከሳሾች ላይ ቀርቦ የነበረውን የሽብር ክስ ውድቅ አድርጓል። የተከሳሾች ጠበቃ አቶ አምሀ መኮንን በብይኑ አንፃር ይግባኝ እንደሚሉ ለዶይቸ ቬለ ገልጸዋል።
ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር
አርያም ተክሌ
ሂሩት መለሰ