1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ለተፈችዎች የተደረገ አቀባበል

ረቡዕ፣ የካቲት 7 2010

እሥረኞቹ በተለይ ከቃሊቲ ማረሚያ ቤት ማረሚያ ቤት ቤተሰቦቻቸው ፖለቲከኞች እና ጋዜጠኞች በተገኙበት ሲወጡ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።

https://p.dw.com/p/2si4d
Äthiopien Kaliti Gefängnis
ምስል DW/Y. Gebregziabher

ለተፈችዎች የተደረገ አቀባበል

ታዋቂ ፖለቲከኞች ጋዜጠኞች  እና የሙስሊም መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት የሚገኙባቸው በርካታ እሥረኞች ዛሬ ከቃሊቲ እና ከቅሊንጦ ተለቀዋል። እሥረኞቹ ቤተሰቦቻቸው ፖለቲከኞች እና ጋዜጠኞች በተገኙበት ከቃሊቲ ማረሚያ ቤት ሲወጡ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። በስፍራው የተገኘው ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ዘገባ አዘጋጅቷል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአhሔር 
ኂሩት መለሰ
ሸዋዬ ለገሠ