የእሥራኤልና የሐማስ ፍልሚያ እንዲቆም የተያዘው ዓለም አቀፍ ምክክር
ሰኞ፣ ሐምሌ 7 2006ማስታወቂያ
የተባበሩት መንግሥታት የፀጥታ ጥበቃው ም/ቤት ፣ በኒው ዮርክ፤ የዐረብ መንግሥታት ማሕበር በካይሮ ውይይት በማድረግ ላይ ናቸው። የጀርመን ውጭ ጉዳይ ሚንስትር ፍርንክ -ቫልተር ሽታይንማየር በበኩላቸው የፍልስጤማውያኑን ፕሬዚዳንት ማሕሙድ አባስንና የአሥራኤሉን ጠ/ሚንስትር ቤንያሚን ኔታንያሁን በማነጋገር የሽምግልና ጥረት እንደሚያደርጉ ተገልጿል ። ስለወቅታዊው የእሥራኤል ጋዛ ፍልሚያ ፤ የእሥራኤሉን ዘጋቢአችንen ግርማው አሻግሬን በስልክ አነጋግሬው ነበር።
ግርማው አሻግሬ/ተክሌ የኋላ
ሸዋዬ ለገሠ