የኤርትራና የጅቡቲ ውዝግብና የጸጥታ ጥበቃው ምክር ቤት ማሳሰቢያ
ቅዳሜ፣ መጋቢት 26 2001ማስታወቂያ
የምክር ቤቱ ፕሬዚደንት የሜክሲኮ አምባሳደር ክሎድ ሄለር ትናንት በድጋሚ አሳሰቡ። ኤርትራ ለውዝግቡ መፍትሄ እንድትሻም አምባሰደሩ አክለው ጠይቀዋል። ይሁንና፡ ኤርትራ የጅቡቲን ግዛት በኃይል ይዛለች የተባለበት የጅቡቲ ክስ ከሀቅ የራቀ እና የኤርትራን ስም ለማጉደፍ ሆን ተብሎ የተደረገ ሤራ ነው ስትል አጣጥላዋለች። ጎይትኦም ቢሆን የኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ቃል አቀባይ አቶ ፍስሀጽዮን ጴጥሮስን አነጋግሮዋል።
ጎይቶም ቢሆን/አርያም ተከሌ
ነጋሽ መሐመድ