የኢድ ኧል አድሃ(አረፋ)በዓል አከባበር በአዲስ አበባና ድሬዳዋ፣
ማክሰኞ፣ ኅዳር 7 2003ማስታወቂያ
ስለበዓሉ ትርጓሜና ስለአከባበሩ ሥነ ሥርዓት ፣ ጌታቸው ተድላ የሚከተለውን ዘገባ አጠናቅሮ ልኮልናል።
በድሬዳዋ ፤ የአረፋ በዓል ቤተሰባዊ አከባበር ፣
ኢትዮጵያ ውስጥ ከአዲስ አበባ ቀጥሎ በስፋት 2ኛ በሆነችው ከተማ በድሬዳዋ ፣ በኅብረትና በቤተሰብ ደረጃ የአረፋ አባበር ምን ይመስላል? ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር የአንድ ሙስሊም ቤተሰብ እንግዳ በመሆን አከባበሩን ጠጋ ብሎ ለማየት ችሏል።
ጌታቸው ተድላ
ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር
ተክሌ የኋላ
ሸዋዬ ለገሠ