1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢድ አላዳህ ወይም የአረፋ በአል አከባበር በኢትዮጽያ

ዓርብ፣ ኅዳር 18 2002

1430ኛዉ የኢድ አላዳህ ወይም የአረፋ በአል ዛሪ በአለም ዙርያ በከፍተኛ ድምቀት እየተከበረ ነው ። የኢትዮጽያ የእስልምና ሃይማኖት ተከታዮችም በአሉን በጋራ በጸሎት እና በስግደት እክብረዋል።

https://p.dw.com/p/KjVq
1430ኛዉ የኢድ አል አድሀ ወይም የአረፋ በዓልምስል AP

በተለይ የመዲናዋ የአዲስ አበባ ነዋሪ የሃይማኖቱ ተከታዮች በአሉን በከፍተኛ ድምቀት እና ስነ-ስርአት በጋራ ማክበራቸዉን የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ታደሰ እንግዳዉ ዘግቧል

ታደሰ እንግዳዉ/ አዜብ ታደሰ/ ሂሩት መለሰ