የኢትዮ እስራኤላዉያን ህይወት
እሑድ፣ ታኅሣሥ 13 2006ማስታወቂያ
ዛሬም ከኢትዮጵያ ወደዚያም ለመሻገር ተራቸዉን የሚጠብቁት ቁጥራቸዉ ቀላል አይደለም። ያም ሆኖ እዚያ የደረሱት በተለያዩ ምክንያቶች ከቀሪዉ አይሁድ እስራኤላዊ ጋ ተዋህዶ ለመኖር መቸገራቸዉ፤ አድሎም እንደሚገጥማቸዉ ይሰማል። ኢትዮጵያዉያን እስራኤላዉያኑ ችግሩን ይፋ አዉጥተዉ መፍትሄ ስለማፈላለጋቸዉ፤ ለመብታቸዉ መከበርም ስለሚያደርጉት ጥረት የሚባል የለም። ዶቼ ቬለ ሶስት እንግዶች ጋብዞ በእስራኤል የኢትዮ እስራኤላዉያኑን የኑሮ ሁኔታ የተመለከተ ዉይይት አካሂዷል።
ሸዋዬ ለገሠ
ማንተጋፍቶት ስለሺ