የኢትዮ ኤርትራውያን የውይይት መድረክ በዋሽንግተን8 ጥቅምት 2008ሰኞ፣ ጥቅምት 8 2008በሰሜን አሜሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ምሁራን በኢትዮጵያና ኤርትራ ህዝቦች መካከል መቀራረብ ሊፈጠር የሚችለባቸው መንገዶች ላይ ያተኮረ የውይይት መድረክ ባለፈው የሳምንት መጨረሻ አካሄዱ።https://p.dw.com/p/1GqbJምስል DW/N. Debebeማስታወቂያ[No title]To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 audio በውይይት መድረኩ ላይ ኤርትራውያንም ተሳታፊ ነበሩ። በዚሁ ቪዥን ኢትዮጵያ የተባለው ድርጅት ባዘጋጀው ውይይት ላይ የሁለቱን ህዝቦች የግንኙነት አቅጣጫ ሊያመላክት የሚችሉ የፖሊሲ ጥናት ጽሁፎችም ቀርበው ነበር። የውይይቱን መድረክ የተከታተለው ናትናኤል ወልዴ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል። ናትናኤል ወልዴ አርያም ተክሌ አዜብ ታደሰ