1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

 የኢትዮጵያ የ2010 በጀት

ዓርብ፣ ሰኔ 30 2009

ምክር ቤቱ ካፀደቀዉ በጀት ከ60 ከመቶ የሚበልጠዉ ለትምሕርት፤ ለግብርና፤ ለመሠረተ-ልማትና ለጤና ማስፋፊያ ይወጣል ተብሏል

https://p.dw.com/p/2gAHS
Äthiopien | Parlament
ምስል DW/Y. G. Egziabher

(Beri.AA) Ethiopias 2010 Budget - MP3-Stereo

 የኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለሐገሪቱ ፌደራዊ መንግስት የ2010 የሥራ-ዘመን የ320,8 ቢሊዮን ብር በጀት ዛሬ አፀደቀ።ምክር ቤቱ ካፀደቀዉ በጀት ከ60 ከመቶ የሚበልጠዉ ለትምሕርት፤ ለግብርና፤ ለመሠረተ-ልማትና ለጤና ማስፋፊያ ይወጣል ተብሏል።በዛሬዉ ሥብሰባ ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ከምክር ቤቱ አባላት ለቀረቡ ጥያቄዎች መልስና ማብራሪያ ሰጥተዋል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር 

ነጋሽ መሐመድ

ኂሩት መለሰ