የኢትዮጵያ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ሕጋዊነት
ማክሰኞ፣ ግንቦት 1 2009ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ መንግሥት ተቀስቅሶበት የነበረዉን ሕዝባዊ ተቃዉሞና አመፅ ለመገደብ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ከደነገገ 7 ወር አለፈዉ።የዉጪ መንግሥታት፤ የመብት ተሟጋቾች እና ዓለም ዓቀፍ ተቋማት መንግሥት አዋጁን እንዲያነሳ በተደጋጋሚ ቢጠይቁም እስካሁን ሰሚ አላገኙም።ዓለም አቀፍ የመብት ተሟጋቾች ደንቡ የዜጎችን የመንቀሳቀስ መብት የሚጋፋ ነዉ ባዮች ናቸዉ።የሕግ ባለሙያዎች በበኩላቸዉ አዋጁ ዓለም አቀፍ ሕግጋትንና የአፍሪቃን መተዳደሪያ ደንብ የሚቃረን ነዉ በማለት መንግሥትን ይወቅሳሉ።የቶሮንቶዉ ወኪላችን አክመል ነጋሽ ባለሙያ አነጋግሯል።
አክመል ነጋሽ
ነጋሽ መሐመድ
አዜብ ታደሰ