የኢትዮጵያ ዉስጥ ሰብአዊ መብት እንዲከበር የሚጠይቀዉ ረቂቅ ፀደቀ
ረቡዕ፣ ሚያዝያ 3 2010ማስታወቂያ
ከዚህም በተጨማሪ በኢትዮጵያ የተፈጸሙ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች በገለልተኛ አካላት እንዲጣሩ እና ድርጊቱን ፈጽመዋል የተባሉ ሰዎችም ለህግ እንዲቀርቡ ጥሪ አቅርቧል፡፡ የውሳኔ ሀሳቡ የመብት ጥሰት ፈጽመዋል የተባሉ ግለሰቦች እና ተቋማት ላይም ማዕቀብ እንዲጣል ይሻል፡፡ የውሳኔ ሀሳቡ እንዳይጸድቅ የኢትዮጵያ መንግስት ግፊት ሲያደርግ መቆየቱ ይታወሳል፡፡ ከብዙ ማግባባት እና ግፊት በአሜሪካ ኮንግረስ የጸደቀው የውሳኔ ሀሳብ በኢትዮጵያ የተፈጸሙ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች በገለልተኛ አካላት እንዲጣሩ እና ድርጊቱን ፈጽመዋል የተባሉ ሰዎችም ለህግ እንዲቀርቡ ጥሪ አቅርቧል፡፡ የውሳኔ ሀሳቡ የመብት ጥሰት ፈጽመዋል የተባሉ ግለሰቦች እና ተቋማት ላይም ማዕቀብ እንዲጣል ይሻል፡፡ዝርዝሩን የዋሽንግተኑ ወኪላችን መክብብ ሸዋ ልኮልናል።
መክብብ ሸዋ
አዜብ ታደሰ
ሂሩት መለሰ