የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ካርዲናል በዓለ ሢመት
ሰኞ፣ የካቲት 16 2007ማስታወቂያ
ያኔ ፣ በዓለም ዙሪያ ፣ የካርዲናልነት ማዕረግ ካገኙት 15 ካቶሊካውያን ሊቃነ-ጳጳሳት አንዱ ካርዲናል ብርሃነ የሱስ፤ አዲስ አበባ ውስጥ፤ በካቶሊካዊቷ ቤተ ክርስቲያን ካቴድራል ፤ በአፍሪቃ ከሚገኙ ጳጳሳትና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በሥርዓተ ቅዳሴ ሢመታቸው ተከብሮአል ። በኢትዮጵያ ካቶሊካውያን ታሪክ ፤ ከቫቲካን በካርዲናል ደረጃ ሹመት ለማግኘት አባ ብርሃነ -የሱስ ሁለተኛ ናቸው ።
ጌታቸው ተድላ ኃ/ጊዮርጊስ
ተክሌ የኋላ
ኂሩት መለሰ