የኢትዮጵያ አየር መንገድ ማስተባበያ
ዓርብ፣ ሚያዝያ 29 2002ማስታወቂያ
ስለዘገባው ዶይቼቬለ ያነጋገራቸው የአየር መንገዱ የበረራ መምሪያ ሀላፊ ካፕቴን ደስታ ዘሩ ዜና አገልግሎቱ ስለ አብራሪዎቹ የበረራ ልምድ ያሰራጨውን ዜናም ፣ ሐሰት ሲሉ አስተባብለዋል ። በሌላም በኩል በአውሮፕላን አደጋው የሞቱ ተሳፋሪዎች ቤተሰቦችን በመወከል ከቦይንግ መረጃ የጠየቀው ኮሬይን ቲለሪ የተሰኘው የህግ አማካሪ ድርጅት መልሱን በመጠባበቅ ላይ መሆኑን በኢትዮጵያ የህግ አማካሪው ተጠሪ ተናግረዋል ።
ሂሩት መለሰ
ሸዋዬ ለገሰ