የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በአንድነት ክስ በመረታቱ የያዘው አቋም30 መጋቢት 2006ማክሰኞ፣ መጋቢት 30 2006የተቃዋሚው አንድነት ለዴሞክራሲ እና ለፍትሕ ፓርቲ የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ከህዳር 16 እስከ 18 ፣ 2004 ዓም ድረስ አኬልዳማ በሚል ርዕስ ባስተላለፈው ዘጋቢ ፊልም ስሙን እንዳጠፋ በማስታወቅ ባቀረበው ክስ መርታቱhttps://p.dw.com/p/1Bdztምስል 8CSማስታወቂያ ከጥቂት ጊዜ በፊት የሚታወስ ነው። የኢትዮጵያ ሬድዮ እና ቴሌቪዥን ጉዳዩ የሕግ ስህተት አለበት በሚል ለሚቀጥለው ፍርድ ቤት አቤት እንደሚል አስታውቋል። ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር አርያም ተክሌ ሂሩት መለሰ