የኢትዮጵያ ስኳር ድርጅት
ማክሰኞ፣ ሚያዝያ 16 2004ማስታወቂያ
በሚንስትር ማዕረግ የኮርፖሬሽኑ ሐላፊ አቶ አባይ ጸሐዬ ዛሬ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንደነገሩት መስሪያ ቤታቸዉ ለተፈናቃዮች ካሳ ይከፍላል።ታሪካዊና የእምነት ሥፍራዎችን አፍርሷል የሚለዉን ወቀሳና ትችት ግን አቶ አባይ አጣጥለዉ ነቅፈዉታል።ሁለት ነባርና አስር አዳዲስ የስኳር ፋብሪካዎችን እንዲያሰራና እንዲመራ የተቋቋመዉ መስሪያ ቤት ለሁለት ሺሕ አራት ዓመት ብቻ 20.24 ቢሊዮን ብር በጀት ተመድቦለታል።እስካሁን ግን በእቅዱ መሠረት አልሰራም።
ታደሰ እንግዳዉ
ነጋሽ መሀመድ
አርያም ተክሌ