የኢትዮጵያ ምርጫ ሕግ፥ ገዢዉ ፓርቲና ተቃዋሚዎች
ሐሙስ፣ ጥቅምት 19 2002ማስታወቂያ
አቶ በረከት ዛሬ ለጋዜጠኞች በሠጡት መግለጫ እንዳሉት ሕጉን ሁሉም የፖለቲካ ማሕበር የማክበር ግዴታ አለበት።እስካሁን ዉሉን ያልተቀበሉ ግን ወደፊት የመቀበል መብታቸዉ የተጠበቀ ነዉ።አቶ በረከት ከምርጫ ሌላ ኢትዮጵያን ሥለሚያሰጋዉ ረሐብ፥ ሥለ መልካም አስተዳደርና ሰብአዊ መብት ይዞታም ማብራሪያ ሰጥተዋል።ታደሰ እንግዳዉ ጋዜጣዊ መግለጫዉን ተከታትሎት ነበር።
ታደሰ እንግዳዉ/ነጋሽ መሀመድ/አርያም ተክሌ