የኢትዮጵያውያን የገና በዓል አከባበር በጀርመን
ዓርብ፣ ታኅሣሥ 15 2008ማስታወቂያ
የበዓል ናፍቆቱን ለማሟላት ብዙ ነገሮች ይደረጋሉ። ዓመት በአሎች ሲመጡ የሀገር ቤት ናፍቆቱ ወይም ጀርመኖቹ እንደሚሉት (heimweh) ለየት ያለ መልክ ይይዛል። ኢትዮጵያ በምትከተለው የቀን ቀመር መሠረት ገናን ለማክበር ገና አንድ ሳምንት ይቀራል። ለትምህርት ወደ ጀርምን ሀገር የመጡ ተማሪዎች እንዴት የጀርመንን ገና እንደሚያሳልፉ፣ የአገርቤት ናፍቆቱንስ እንዴት እንደሚቋቋሙ ይናገራሉ።
መርጋ ዮናስ
ማንተጋፍቶት ስለሺ